Ethiopian Evangelical Church in Toronto is a place for anyone who wants to find significance in their day-to-day world, experience unbelievable joy and become an inspiration to others.
የ ኢትዮጲያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን በቶሮንቶ
ባደግንበት ባሕል ክልል ተወስነን ለምንኖረውም ሆነ የባህሉን ድንበርን ክልል አልፈን፣ በረሃውን አቋርጠን፣ ባሕሩን ተሻግረን ለምንኖረው ሁሉ ይህን አባባል በተመለከተ ለማሰተላለፍ የምንፈልገው መልእክት አለን። አማኞች በትዳራቸው...
በብዙዎች ከቀድሞ ጀምሮ ያለዉ ጥያቄ የጌታ ዳግም መምጣት ሲሆን ከመጽሐፍ ቅዱስ በመጥቀስ አንዳንዶች ጌታ አሁን ይመጣል (2ኛ ተሰ. ምዕ 2 ና 3) ያሉ እንደ ነብሩ እንዲሁም ደግሞ በ2ኛ ጴጥ. ምዕ 3 ላይ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ሁሉ ነገር እንዳለ ነዉ ምንድነዉ የምትሉት ያሉና የሚሉ እንዳሉ እናያለን። ለዚህ ጥያቄ መልስ በቂ ምላሽ የሚሆን በ 5/18/08 እሁድ ፕሮግራም በፓስተር ኤፍሬም ላዕከማርያም የቀረበዉን መልእክት ክፍል አንድ እንደሚክተለዉ እናቀርብላችኋለን።
ባለንበት ዘመን በመላው የአለም ሕብረተስብ ስዉንና ቤተስቡን የሚያናውጡ ጉልህ የሆኑ የቤተስብ ችግሮች እንዳሉ ግልጽ ነው። በተለይም እኛ በውጭ አገር የምንገኝ ከኢትዮጵያ ህብረተስብ ሀገራችንን የተውንበት በመገፋት እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶችም ናቸው፤ አሁንም በመጻተኛነት በዚህ በምንኖርበት...
Regular Service : 2:00pm - 4:30pm
Youth Prayer : 7:00pm - 9:00pm
Prayer : 10:00am - 1:00pm Teaching : 6:30pm - 9:00pm
Congregation Prayer : 6:30pm - 9:00pm Youth Service (English) : 6:30pm - 9:00pm
Young adults service : 6:30pm - 9:00pm
746 Pape Avenue, Toronto, ON