Search    
Friday, September 10, 2010 ..:: News and Articles » Reading Articles ::.. Register   Login
 Amharic Fonts Minimize

If you can't read the following Amharic text please download the Amharic UNICODE fonts and copy them in your windows/fonts directory manually from the following link.

 እንደ ዳዊት ባርኮታችንን በመቍጠር እግዚአብሐርን ለማመስገንና ለማምለክ 

Download from here.

Find the download button at Right-Bottom


Syndicate    Print    
 Article Categories Minimize

 Print    
 Reading Articles Minimize

Current Articles | Categories | Search | Syndication

Sunday, October 28, 2007
የኢትዮጵያ ሚሌኔዬም
By mnegusse @ 11:42 AM :: 674 Views :: 1 Comments :: :: General

የኢትዮጵያን ሚሌኔዬም በተለያየ መልክ አክብረናል፤ ይህንን ታሪካዊ ቀን ከዛሬ 2000 ዓመት በፊትና በኋላ ከነበረዉ የአገራችን ታሪክ ጋር በማገናዘብ እንዲሁም ህያዉ ከሆነዉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ጋር እንዴት እንደተያያዘ በመጥቀስና ተጨባጭ የሆኑ ታሪካዊ ማስረጃዎችን በመጠቆም በቶሮንቶ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ፓስተሮች አንዱ የሆኑት ፓስተር ኤፍሬም ላዕከማርያም የሚከተለዉን መልዕክት አቅርበዉልናል፡፡

Read More..
Thursday, September 18, 2008
ሦሰት ጉልቻ
By mnegusse @ 6:31 PM :: 1549 Views :: 2 Comments :: :: Family Matters

ባደግንበት ባሕል ክልል ተወስነን ለምንኖረውም ሆነ የባህሉን ድንበርን ክልል አልፈን፣ በረሃውን አቋርጠን፣ ባሕሩን ተሻግረን ለምንኖረው ሁሉ ይህን አባባል በተመለከተ ለማሰተላለፍ የምንፈልገው መልእክት አለን። አማኞች በትዳራቸው...

Read More..
Saturday, June 21, 2008
“ሁሉም ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ!”
By mnegusse @ 8:43 PM :: 1461 Views :: 1 Comments :: :: General

በብዙዎች ከቀድሞ ጀምሮ ያለዉ ጥያቄ የጌታ ዳግም መምጣት ሲሆን ከመጽሐፍ ቅዱስ በመጥቀስ አንዳንዶች ጌታ አሁን ይመጣል (2 ተሰ. ምዕ 2 3) ያሉ እንደ ነብሩ እንዲሁም ደግሞ 2 ጴጥ. ምዕ 3 ላይ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ሁሉ ነገር እንዳለ ነዉ ምንድነዉ የምትሉት ያሉና የሚሉ እንዳሉ እናያለን። ለዚህ ጥያቄ መልስ በቂ ምላሽ የሚሆን 5/18/08 እሁድ ፕሮግራም በፓስተር ኤፍሬም ላዕከማርያም የቀረበዉን መልእክት ክፍል አንድ እንደሚክተለዉ እናቀርብላችኋለን።

Read More..
Tuesday, January 22, 2008
ስለቤተስብ አመጣጥና ጉዞ
By mnegusse @ 5:10 PM :: 1591 Views :: 1 Comments :: :: Family Matters

ባለንበት ዘመን በመላው የአለም ሕብረተስብ ስዉንና ቤተስቡን የሚያናውጡ ጉልህ የሆኑ የቤተስብ ችግሮች እንዳሉ ግልጽ ነው። በተለይም እኛ በውጭ አገር የምንገኝ ከኢትዮጵያ ህብረተስብ ሀገራችንን የተውንበት በመገፋት እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶችም ናቸው፤ አሁንም በመጻተኛነት በዚህ በምንኖርበት...

Read More..
Thursday, November 01, 2007
የዳዊት ሕይወት (ጥናት #16)
By mnegusse @ 10:26 PM :: 1021 Views :: 2 Comments :: :: Bible Study

ያለ መንፈስ ቅዱስ ሰው ከንቱ ነው፣ ጠማማ መንገድንም ይከተላል፤ ያለ መንፈስ ቅዱስ ምሪት ሕይወት፣ ኑሮ፣ አገልግሎት ሁሉ ድካም ብቻ ይሆናል። ዳዊት ራሱ በቍ. 4 ላይ "ነፍሴ በውስጤ አለቀችብኝ" ሲል እንመለከታለን።

Read More..
Thursday, November 01, 2007
በመንፈስ ተመላለሱ!
By mnegusse @ 10:10 PM :: 741 Views :: 0 Comments :: :: Devotionals

ጌታን ከማወቃችን በፊት በበደላችንና በኃጢአታችን ምክንያት መንፈሳችን ሙት ነበር (ኤፌሶን 2፣1)። ጌታን ካገኘን በኋላ ግን የእግዚአብሔር መንፈስ ወደ ውስጣችን ገብቶ አዲስ ሕይወትን ሰጠን፣ በመንፈስም ሕያዋን ሆንን (ሮሜ 8፣10-11)፤ ያን ጊዜ መንፈሳዊ ዓይናችን ተከፈተ፣ ያኔም ማን መሆናችን ብቻ ሳይሆን የማን መሆናችንን ተረዳን።

Read More..
Sunday, September 23, 2007
"ለበረከትም ሁን! You Shall Be a Blessing!"
By admin @ 12:29 PM :: 657 Views :: 1 Comments :: :: Devotionals

"ለበረከትም ሁን! You Shall Be a Blessing!"

1998 .. ግንቦት ወር ውስጥ Rev. Ruddy Wiebe ከተባሉት የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሌጅ ፕሪንሲፓልና ሌሎች 6 ከተለያዩ አገሮች የመጡ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪዎች ጋር ፔንሲልቫንያና ኒውዮርክ ለአንድ ሳምንት በመዘዋወር በተለያዩ የአሜሪካ አብያተ ክርስቲያን የማገልገልና የመገልገል ዕድል ገጥሞን ነበር።

Read More..
Wednesday, November 01, 2006
Lessons from the Life and Ministry of George Whitefield, (1714-1770)
By admin @ 12:25 PM :: 715 Views :: 0 Comments :: :: Evangelism and Mission, General

George Whitefield was born on December 16, 1714, in the Bell Inn, Gloucester, England. His father died when George was two, and his widowed mother; Elizabeth struggled to raise him up.

Read More..

 Print    
 Advertize here Minimize

Syndicate    Print    
© 1999 - 2007 Ethiopian Evangelical Church in Toronto    Terms Of Use   Privacy Statement