Current Articles | Categories | Search | Syndication
የኢትዮጵያን ሚሌኔዬም በተለያየ መልክ አክብረናል፤ ይህንን ታሪካዊ ቀን ከዛሬ 2000 ዓመት በፊትና በኋላ ከነበረዉ የአገራችን ታሪክ ጋር በማገናዘብ እንዲሁም ህያዉ ከሆነዉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ጋር እንዴት እንደተያያዘ በመጥቀስና ተጨባጭ የሆኑ ታሪካዊ ማስረጃዎችን በመጠቆም በቶሮንቶ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ፓስተሮች አንዱ የሆኑት ፓስተር ኤፍሬም ላዕከማርያም የሚከተለዉን መልዕክት አቅርበዉልናል፡፡
በብዙዎች ከቀድሞ ጀምሮ ያለዉ ጥያቄ የጌታ ዳግም መምጣት ሲሆን ከመጽሐፍ ቅዱስ በመጥቀስ አንዳንዶች ጌታ አሁን ይመጣል (2ኛ ተሰ. ምዕ 2 ና 3) ያሉ እንደ ነብሩ እንዲሁም ደግሞ በ2ኛ ጴጥ. ምዕ 3 ላይ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ሁሉ ነገር እንዳለ ነዉ ምንድነዉ የምትሉት ያሉና የሚሉ እንዳሉ እናያለን። ለዚህ ጥያቄ መልስ በቂ ምላሽ የሚሆን በ 5/18/08 እሁድ ፕሮግራም በፓስተር ኤፍሬም ላዕከማርያም የቀረበዉን መልእክት ክፍል አንድ እንደሚክተለዉ እናቀርብላችኋለን።
George Whitefield was born on December 16, 1714, in the Bell Inn, Gloucester, England. His father died when George was two, and his widowed mother; Elizabeth struggled to raise him up.